Get Mystery Box with random crypto!

#DebreTaborUniversity በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የተመደባችሁ አዲስ | Free Education Ethiopia ✔️︎

#DebreTaborUniversity

በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ሲሄዱ ሊይዟቸው የሚገቡ፦

• ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና
ኮፒው
• ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ

ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ www.dtu.edu.et ይመልከቱ።

የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር የቴሌግራም ቻናል ላይ ማለትም t.me/dturegistrar በመግባት የተመደባችሁበትን መኝታ ክፍል (ዶርም) ማየት እንደምትችሉ ተገልጿል።

ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።

@Free_Education_Ethiopia 
Stay Safe!

For campus info join @fee_university