#DebreTaborUniversity
በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ ለ2014 ዓ.ም የተመደባችሁ አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ ግንቦት 08 እና 09/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
ተማሪዎች ወደ ተቋሙ ሲሄዱ ሊይዟቸው የሚገቡ፦
• ከ9ኛ-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው
• የ8ኛ፣ 10ኛ እና 12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና
ኮፒው
• ጉርድ ፎቶግራፍ (8)
• አንሶላ፣ ብርድ ልብስ እና የትራስ ልብስ
• የስፖርት ትጥቅ
ለተጨማሪ መረጃ የዩኒቨርሲቲውን ድረ-ገጽ www.dtu.edu.et ይመልከቱ።
የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር የቴሌግራም ቻናል ላይ ማለትም t.me/dturegistrar በመግባት የተመደባችሁበትን መኝታ ክፍል (ዶርም) ማየት እንደምትችሉ ተገልጿል።
ከተጠቀሱት ቀናት ውጪ የሚመጡ ተማሪዎችን የማያስተናግድ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳስቧል።
@Free_Education_Ethiopia
Stay Safe!
For campus info join @fee_university