Get Mystery Box with random crypto!

፠  + + + ሥርዓተ ማኅሌት ዘታኅሣሥ ተክለሃይማኖት + + +  ፠ እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለ | ፍሬ ማኅሌት

፠  + + + ሥርዓተ ማኅሌት ዘታኅሣሥ ተክለሃይማኖት + + +  ፠

እንኳን ለጻድቁ አባታችን ለአቡነ ተክለሃይማኖት ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! የሌሊቱን ሥርዓተ ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

፩. ነግሥ / መልክአ ሥላሴ /

ሰላም ለንዋየ ውስጥ ምሕረትክሙ፤
ትሩፋተ ገድል ኩኑኒ ሥላሴ አምጣነ ትሩፋት አንትሙ፤
ሶበ ሖርኩሰ ከመ እሳተፍ ገድሎሙ፤
ጊዮርጊስ ኢወሀበኒ መጠነ ነጥበ ጠል እምደሙ፤
ወተክለ ሃይማኖት ከልአኒ ስባረ እምዐፅሙ።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ለአብ ሃሌ ሉያ ለወልድ ሃሌ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ፨ አክሊለ ሰማዕት ሠያሜ ካህናት፤ ወረደ እምሰማይ ዲበ ምድር፨ በመሥፈርተ ጥበቡ ለአቡሁ።

፪. ለሕጽንከ / መልክአ ሚካኤል /

ሰላም ለሕጽንከ እንተ በዲቤሁ ሕቁፍ ፤
ጸሎተ ቅዱሳን ዉኩፍ፤
ሚካኤል ክቡር መስፍነ ትጉሃን አእላፍ፤
ለረዲኦትየ ከመ ዘሠሰርር ዖፍ ፤
እንዘ ትሰሠርር ነዓ በክልኤ አክናፍ፡፡

ዚቅ፦

እስመ አሐዱ ውእቱ ሚካኤል ዘይረድኦሙ ፨ ለኵሎሙ ቅዱሳን፡፡

፫. ነግሥ / ዘመንክር ጣዕሙ /

ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ፦

ቅንዑ ለእንተ ተዓቢ ጸጋ ፨ መድኃኒት ለነፍስ ወሥጋ ፨
እስመ ርቱዓት ፍናዊሃ ጸድቃን የሐውርዎን ፨ ወኃጥአን ይስእንዎን ፨ ዘእንበለ ትብጻሕ ግብተ ፨ አሠንዩ ፍኖተ
ይፈኑ ለክሙ እመቅደሱ፨ረድኤተ መድኃኒተ መቤዛዊተ እሞ ቅድስተ፡፡

፬. ነግሥ / ለልደትከ /

ሰላም ለልደትከ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያ፤
ለሰብአ ግብጽ ወኢትዮጵያ፤
ሞገሰ ልደትከ አባ አዕይንቲሃ ርእያ፤
ነፍስየ ትባርኮሙ ወታስተበጽኦሙ ነያ፤
ለጸጋ ዘአብ ወለእግዚእ ኃረያ ፡፡

ዚቅ፦

ኮከብ ብሩህ ዘሠረቀ እምአቅሌስያ ቤተ ክርስቲያን ዘንሰምያ ፨ ኮኖሙ አበ ለሰብአ ግብፅ ወኢትዮጵያ ፨
አማን ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያ፡፡

፭. ለፅንሰትከ / መልክአ ተክለ ሃይማኖት /

ሰላም ለፅንሰትከ ወለልደትከ እምከርሥ፤
አመ ዕሥራ ወረቡዑ ለወርኃ ታኅሣሥ፤
ተክለ ሃይማኖት በኵሉ ወበውስተ ኵሉ ውዱስ፤
ናሁ ወጠንኩ ወእቤ ለስብሐቲከ ሐዲስ፤
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ፡፡

ዚቅ፦

በእንተ ልደቱ ለተክለ ሃይማኖት አድባር ኮኑ ሕብስተ ሕይወት ፨ ወዕፀወ ገዳምኒ ፈረዩ አስካለ በረከት
ማየ ባሕርኒ ኮነት ሀሊበ ወመዓረ ፨ ወመላእክት ተጋቢዖሙ ሰፍሑ ክነፊሆሙ ፨ ወጸለሉ ላዕለ ተክለ ሃይማኖት፤ ወበህየ ገብሩ በዓለ፡፡

፮. ለልሳንከ / መልክአ ተክለ ሃይማኖት /

ሰላም ለልሳንከ በሠሉስ ዕለት ዘተውህባ፤
አኰቴተ ታቅርብ ለወልደ ማርያም ንጉሠ ሕዝባ፤
ተክለ ሃይማኖት ጸዋሚ ዮሐንስ ዘቤተ ራባ፤
ታሠምረከ ልሳንየ በአምጣነ ኵሉ ንባባ፤
ከመ አሥመሮሙ ያዕቆብ ለላባ፡፡

ዚቅ፦

ከሠተ አፉሁ ወልሳኑ ነበበ፤ አእኰቶ ወባረኮ ለእግዚአብሔር፨መልአ መንፈስ ቅዱስ ላዕለ ተክለ ሃይማኖት፨ ተነበየ ወይቤ አንሥአ ለነ ቀርነ መድኃኒትነ፡፡

፯. ለኅንብርትከ / መልክአ ተክለ ሃይማኖት /

ሰላም ለኅንብርትከ ማእከለ ከርሥ ሀላዊ፤
ዘተቶስሐ በደሙ ለወልደ ማርያም ናዝራዊ፤
ተክለ ሃይማኖት ጽጌ ዘሠረጽከ እምአረጋዊ፤
ተበሀሉ በእንቲአከ ካህናተ ይሁዳ ወሌዊ፤
መልአክኑ ሰማያዊ ወብእሲ ምድራዊ፡፡

ዚቅ፦

በከመ ዜነዎ መንፈሳዊ ፨ ለጸጋ ዘአብ አረጋዊ ፨
ተክለ ሃይማኖት ተወልደ ዓርኩ ለመርዓዊ ሰማያዊ፡፡

፰. ለቆምከ / መልክአ ተክለ ሃይማኖት /

ሰላም ለቆምከ ዘጶደሬ ሰማይ ልብሱ፤
ልሳናት ቦቱ እለ ይቄድሱ፤
ተክለ ሃይማኖት በለዝ ለእግዚአብሔር ዓምደ መቅደሱ፤
ጸውዐኒ እትሉ እግዚኦ ኀበ እግርከ አንሶሱ፤
ከመ ተለዎ ለሙሴ ኢያሱ፡፡

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ፨ ዘለዓለም ፍሡሕ ገጹ ብሩህ እምነቢያት ልሳኑ በሊሕ ፨ (ዘ)ቆሙ ነዊሕ ዲበ ዕንግድዓሁ ጽሕሙ ስፉሕ ፨ ( ዘ)ተክለ ሃይማኖትኒ ይቤ ድምፆ ሰማዕኩ ግብሮ አንከርኩ ፍኖቶ ዘእምዓለም ርኢኩ፡፡

፱. እንዘ አኃሥሥ / መልክአ ተክለ ሃይማኖት /

እንዘ አኃሥሥ በረከተከ አእዳወ ልብየ በአንሥኦ፤
እለ መርሐ ክርስቶስ ወጴጥሮስ ከመ ኀሠሡከ በተማልዖ፤
ተክለ ሃይማኖት ውኁደ ሰአልኩከ በአስተበቊዖ፤
ለጻድቅሰ ኅዳጥ ቃል ይበቊዖ፤
ተሰጥወኒ እግዚኦ እግዚኦ፡፡

ዚቅ፦

አባ ተክለ ሃይማኖት ጸሊ በእንቲአነ ፨ እንዘ ብዙኅ ውዳሴከ ውሑደ ነገርኩ ይኩነኒ ምዝጋና፡፡


°༺༒༻°   አንገርጋሪ °༺༒༻°  

አባ አቡነ መምህርነ እምአዕላፍ ኅሩይ ሐውጽ እምሰማይ፨
ብርሃነከ ከመ ንርአይ አማን ተክለ ሃይማኖት ፀሐይ፡፡

°༺༒༻° እስመ ለዓለም ዘዘወት °༺༒༻°  

ኖላዊነ ዘወረደ እምሰማያት ኖላዊሆሙ ለእሥራኤል አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ፨ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ ተዘከር ኪዳነከ፨ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ ዘምስለ አብርሃም ፍቁርከ፨ ይስሐቅ ቊልዔከ ወእስራኤል ቅዱስከ፨ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ፨ ሐውጽ እምሰማይ ወርኢ ወእምድልው ጽርሐ መቅደስከ፨አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ እስመ ወረድከ እምሰማይ ከመ ታድኅን ሕዝበከ፨ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ ተዘከር ኪዳነከ ዘመሐልከ ለዳዊት ገብርከ ፨ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ፨ ወኢንርኃቅ እምኔከ አሕይወነ ንጸውዕ ስመከ፨ አንሥእ ኃይለከ ወነዓ አድኅነነ ፨ አብርህ ገጸከ ላዕለ ገብርከ ፨እግዚኡ ለተክለ ሃይማኖት ስማዕ ቃለ ሕዝብከ፡፡

°༺༒༻°  አቡን  °༺༒༻°  

መጽአ ወልድ ውስተ ዓለም ወለብሰ ሥጋነ ሰብአ ኮነ በአርአያ ዚአነ ተመስሉ ኪያነ ምስለ ሕዝባዊ ሕዝባዌ ኮነ ሊቀ ካህናት ፍጹመ ተሰይመ በከመ ይቤ ዳዊት በመዝሙር አንተ ካህኑ ለዓለም።

°༺༒༻°   ዓራ   °༺༒༻°  

ዝንቱሰ ብእሲ ዘእምንእሱ ሕይወቱ ውስተ ቤተ እግዚአብሔር ከመ አብ ዘኮነ ለዕጓለማውታ ፈጻሜ ተጽናሶን ለዕቤራት እስመ ውስተ ልብሱ ክህነት (፫) ኲሉ ዓለም።

°༺༒༻°  ቅንዋት °༺༒༻°  

ሐራሲ በዕርፈ መስቀል ሰባኬ ወንጌል አባ ተክለሃይማኖት ክቡር ብእሲ ኄር ብእሴ እግዚአብሔር ለአሕዛብ መምሕር ትከብር ነፍስየ በቅድሜከ ዮም ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ።

  °༺༒༻°   ሰላም °༺༒༻°  

ባርከኒ አባ እንሣእ በረከተከ በእንተ ሰላማ ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን አባ ባርከኒ እንሣእ በረከተከ፡፡

+++++++++++++ ተፈጸመ ++++++++++++

አምላከ ቅዱሳን እግዚአብሔር ሆይ የቅዱሱን አባት የተክለ ሃይማኖትን በረከት አሳትፈኝ ከመከራ ሥጋ ከመከራ ነፍስ ሠውረኝ ለዘለዓለሙ አሜን።