Get Mystery Box with random crypto!

እንኳን ለታላቁ መልአክ ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!! | ፍሬ ማኅሌት

እንኳን ለታላቁ መልአክ ለሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!!!

°༺༒ ማኅሌት ዘኅዳር ቅዱስ ሚካኤል °༺༒༻

፩. ነግሥ / ለጒርዔክሙ /

ሰላም ለጒርዔክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ ፤ ብዑላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ ፤ እመትትኃየዩኒሰ ኢትኅድጉኒ ጽኑሰ፤
ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ሥጋየ ጌሠ ፤
ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ ።

ዚቅ፦

አመ ይፈጥራ እግዚአብሔር ለምድር ፨ ኢዜነዎ ለሰማይ ፨ ወኢተማከረ ምስለ መላእክቲሁ፨ወተከለ ፫ተ ዕፀ ሕይወት በዲበ ምድር ።

፪. ነግሥ / ጎሥዓ ልብየ /

ጎሥዓ ልብየ ጥበበ ወልቡና፤ ለውዳሴከ ጥዑመ ዜና፤ ቅዱስ ሚካኤል ልማድከ ግብረ ትኅትና፤ አንተኑ ዘመራኅኮሙ ፍና፤ ወአንተኑ ለእስራኤል ዘአውረድከ መና ።

ወረብ፦

አንተኑ ሚካኤል መና መና ዘአውረድከ፤
ወአንተኑ ለእስራኤል መና ዘአውረድከ።

ዚቅ፦

አዝነመ ሎሙ መና ይብልዑ፨ ፀዓዳ ከመ በረድ፨ ወርእየቱ ከመ ተቅዳ፨ ኅብስተ እምሰማይ ወሀቦሙ፨ አውኃዘ ሎሙ ማየ ህይወት፨ ዘትረ ኮኲሕ ፈልፈለ ነቅዕ ዘኢይነጽፍ፨ ኅብስተ እምሰማይ ወሀቦሙ።

፫. ነግሥ / ዘመንክር ጣዕሙ /

ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤
ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤
እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።

ዚቅ፦

ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናይትየ ቃልኪ አዳም ይጥዕመኒ እምአስካለ ወይን፨ አርአዮ ለሙሴ ግብራ ለደብተራ ወተናገሮ በዓምደ ደመና ፨ እሞሙ ይእቲ ለሰማዕት እኅቶሙ ለመላእክት ፨ አርአዮ ለሙሴ ግብራ ለደብተራ ወተናገሮ በዓምደ ደመና ።

፬. ለዝክረ ስምከ / መልክአ ሚካኤል /

ሰላም ለዝክረ ስምከ ምስለ ስመ ልዑል ዘተሳተፈ፤ ወልደ ያሬድ ሄኖክ በከመ ጸሐፈ፤
ሶበ እጼውዕ ስመከ ከሢትየ አፈ፤
ረዳኤ ምንዱባን ሚካኤል በከመ ታለምድ ዘልፈ፤ ለረዲኦትየ ነዓ ሰፊሐከ ክንፈ።

ወረብ፦

ረዳኤ ምንዱባን ሚካኤል ረዳኤ ምንዱባን፤
በከመ ከመ ታለምድ ዘልፈ።

ዚቅ፦

ውእቱ ሚካኤል መልአከ ኃይል፨ ልዑል ውእቱ ልዑለ መንበር ፨ ይስአል ለነ ረዳኤ ይኲነነ አመ ምንዳቤነ፨ ሰፊሆ ክነፊሁ ይጸልል ዲቤነ ።

ወረብ፦

ውእቱ ሚካኤል መልአከ ኃይል ልዑል ውእቱ ልዑለ መንበር፤
ይስአል ለነ አመ ምንዳቤነ ይስአል ሰፊሆ ክነፊሁ።

፭. ለልሳንከ / መልክአ ሚካኤል /

ሰላም ለልሳንከ በነቢበ ጽርፈት ዘኢተሀበለ፤
በእንተ ሥጋሁ ለሙሴ አመ ምስለ ሰይጣን ተበሀለ፤ ሚካኤል ክብርከ እምክብረ መላእክት ተልዕለ፤ ቀዊምየ ቅድመ ሥዕልከ ሶበ አወትር ስኢለ፤
በብሂለ ኦሆ ፍጡነ አስምዓኒ ቃለ።

ወረብ፦

ቀዊምየ ቅድመ ስዕልከ ሶበ አወትር ስኢለ፤
በብሂለ ኦሆ በብሂለ ኦሆ ፍጡነ አስምዓኒ ቃለ።

ዚቅ፦

ረሰዮ እግዚኡ ለውእቱ ሚካኤል ፨ እምኲሎሙ መላእክት ይትለዓል መንበሩ ፨ ስዩም በኀበ እግዚኡ ምእመን።

ወረብ፦

እግዚኡ ረሰዮ ለውእቱ ሚካኤል፤
እምኲሎሙ መላእክት መላእክት ይትለዓል መንበሩ።

፮. ለኅንብርትከ / መልክአ ሚካኤል /

ሰላም ለኅንብርትከ ኅንብርተ መንፈስ ረቂቅ፤ ዘቱሣሔሁ መብረቅ፤
ነግሀ ነግህ አንተ በአዝንሞ መና ምውቅ፤
በገዳም ዘሴሰይኮሙ ለነገደ ኅሬ ደቂቅ፤
ሴስየኒ ሚካኤል ሕገከ በጽድቅ።

ወረብ፦

በገዳም በገዳም በገዳም ዘሴሰይኮሙ፤
ለነገደ ለነገደ ኅሬ ደቂቅ።

ዚቅ፦

ባሕረ ግርምተ ገብረ ዓረፍተ ፨ ወበውስቴታ አርዓየ ፍኖተ፤፨ በእደ መልአኩ አቀቦሙ በገዳም ለሕዝቡ አርብዓ ዓመተ፨ ወሴሰዮሙ መና ሕብስተ ፨ ኪነ ጥበቡ ዘአልቦ መሥፈርተ።

ወረብ፦

ባሕረ ግርምተ ዓረፍተ ገብር አርአየ ፍኖተ እግዚአብሔር
በእደ መልአኩ አቀቦሙ ለእስራኤል አርብዓ ዓመተ ለሕዝቡ በገዳም/፪/

፯. አምኃ ሰላም / መልክአ ሚካኤል /

አምኃ ሰላም አቅረብኩ ለመልክእከ ኲሉ፤
ለለ፩ዱ ፩ዱ ዘበበክፍሉ፤
ሚካኤል ክቡር ለልዑል መልአከ ኃይሉ፤
ተወኪፈከ አምኃየ እምኑኀ ሰማያት ዘላዕሉ፤
ዕሴተ ጸሎትየ ፈኑ ወአስብየ ድሉ።

ዚቅ፦

ተወከፍ ጸሎተነ ውስተ ኑኃ ሰማይ፨ወስእለተነ ከመ መዓዛ ሠናይ፨ተወከፍ ጸሎተነ ውስተ ኑኃ ሰማይ።

ወረብ፦

ተወከፍ ጸሎተነ ጸሎተነ ውስተ ኑኀ ሰማይ፤
ወስእለተነ ከመ መዓዛ ሠናይ ሊቀ መላእክት።

°༺༒༻ አንገርጋሪ °༺༒༻
ውእቱ ሚካኤል መልአከ ኃይል፤ ልዑል ውእቱ ልዑለ መንበር፤ ይስአል ለነ ረዳኤ ይኲነነ አመ ምንዳቤነ፤ ሰፊሆ ክነፊሁ ይጸልል ዲቤነ።

°༺༒༻ እስመ ለዓለም °༺༒༻
ሚካኤል እመላእክት መኑ ከማከ ልዑል፤ አስተምህር ለነ ሰአልናከ በ፲ ወ፬ ትንብልናከ፤ ሚካኤል እመላእክት መኑ ከማከ ልዑል፤ ዓይኑ ዘርግብ ልብሱ ዘመብረቅ ሐመልማለ ወርቅ፤ ሚካኤል እመላእክት መኑ ከማከ ልዑል፤ ይሰግድ በብረኪሁ እስከ ይመጽእ ሥርየት ለኃጥአን፤ ሚካኤል እመላእክት መኑ ከማከ ልዑል፤ መኑ ከማከ ክቡር።

༒༻ አቡድን በ፮ ሃሌታ °༺༒༻
ዝስኩሰ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ይስአል ለክሙ ኀበ ንጉሠ ስብሐት ስዮም በኀበ እግዚኡ ምእመን ፨ ረሰዮ እግዚኡ ለውእቱ ሚካኤል እምኲሎሙ መላእክት ይትለዓል መንበሩ፨ ስዮም በኀበ እግዚኡ ምእመን፨ በጽሑ መላእክት ወቦሙ መዘምራን ማእከለ ደናግል ዘባጥያተ ከበሮ ስዮም በኀበ እግዚኡ ምእመን።

°༺༒༻ ዓራ °༺༒༻
ሐመልማለ ወርቅ ልብሱ ዘመብረቅ ሚካኤል ሊቅ ሐመልማለ ወርቅ ክነፊሁ ዘእሳት አድኅን እግዚኦ ዛተ ሀገረ ወካልዓተኒ አህጉረ በሐውርተ በኃይለ መላእክቲከ እለ እምዓለም አሥመሩከ ረዳእየ አንሰ ኪያከ ተወከልኩ።

°༺༒༻ ቅንዋት °༺༒༻

ሚካኤል ብሂል ዕፁብ ነገር መልአከ ኪዳኑ ለእግዚአብሔር ገብርኤል ብሂል ወልደ እግዚአብሔር ወዲበ ርእሱኒ አክሊል በትእምርተ መስቀል።

°༺༒༻ ሰላም °༺༒༻

መልአከ ሰላምነ ሉቀ መላእክት ሚካኤል ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዓቢይ።

°༺༒༻ ተፈጸመ °༺༒༻

የታላቁ መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ረዳትነትና ምልጃው፤ ጸሎትና ጥበቃው ከእኛ ከልጆቹ ጋር አድሮና ፀንቶ ይኑር ለዘላለሙ አሜን!!!