Get Mystery Box with random crypto!

❖ የመጨረሻው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ማኅሌተ ጽጌ ተፈጸመ ❖ እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድን | ፍሬ ማኅሌት

❖ የመጨረሻው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ማኅሌተ ጽጌ ተፈጸመ ❖

እናታችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ወላዲተ አምላክ እመ ብርሃን የዓመት ሰው ትበለን!!!

የ ፳፻፲፭ ዓ.ም የአምስተኛው ዓመት የኅዳር ፬ የስድስተኛውና የመጨረሻው ሰንበት የጽጌ ማኅሌት ከሊቃውንቱ ጋራ አብረን ለማመስገን ይረዳን ዘንድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል።

፩. ነግሥ

ሰላም ለአፉክሙ ዘማዕፆሁ ሰላም፤
ጽጌያቲሁ ሥላሴ ለተዋሕዶ ገዳም፤
መንገለ አሐዱ አምላክ ንዋየ መጻኢ ዓለም፤
ወልጡ አምልኮትየ በጸጋክሙ ፍጹም፤
እምአምልኮ ጣዖት ግሉፍ አሐዱ ድርህም።

ዚቅ፦

ናሁ ሠናይ ወናሁ አዳም ፨ በዝ መካን መዓዛሆሙ ለቅዱሳን ፨ ከመ ጽጌ ደንጐላት ዘቊላት ወከመ ሮማን ዘውስተ ገነት ፨ (ለአዘአክብሮ ለቂርቆስ) ለዘቀደሳ ለሰንበት ኪያሁ ፍርህዎ ወሰብሕዎ ወተማኅፀኑ ኀቤሁ።

፪. ኢየኃፍር ቀዊመ / ማኅሌተ ጽጌ /

ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ስእልኪ ወርኃ ጽጌረዳ አመ ኃልቀ፤
ዘኢየኃልቅ ስብሐተኪ እንዘ እሴብሐኪ ጥቀ፤
ተአምርኪ ማርያም ከመ አጠየቀ፤
ጸውዖ ስምኪ ያነሥእ ዘወድቀ፡
ኃጥአኒ ይሬሲ ጻድቀ፡፡

ወረብ ፦

ኢየኃፍር ቀዊመ ቅድመ ስእልኪ ወርኃ ጽጌ ረዳ አመ ኃለቀ፤
ዘኢየኃልቅ ስብሐተ ስብሐተ እንዘ እሴብሐኪ።

ዚቅ፦

እለትነብሩ ተንሥኡ ፨ ወእለ ታረምሙ አውሥኡ ፨ ማርያምሃ በቃለ ስብሐት ጸውዑ ፨ ቁሙ ወአጽምዑ ተአምረ ድንግል ከመ ትስምዑ ፨ ጸልዩ ቅድመ ስዕላ ለቅድስት ድንግል፨ መርዓተ አብ ወእመ በግዑ፡፡

፫. እንዘ ተሐቅፊዮ /ማኅሌተ ጽጌ/

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
አመ ቤተ መቅደስ ቦእኪ በዕለተ ተአምር ወንጽሕ፤
ንዒ ርግብየ ትናዝዝኒ እምላሕ፤
ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ገብርኤል ፍሡሕ፤
ወሚካኤል ከማኪ ርኅሩሕ፡፡

ወረብ ፦

እንዘ ተሐቅፊዮ ለሕጻንኪ ለሕጻንኪ ጽጌ ፀዓዳ ወቀይሕ፤
ንዒ ርግብየ ምስለ ገብርኤል ወንዒ ሠናይትየ ምስለ ሚካኤል።

ዚቅ፦

ንዒ ርግብየ ወንዒ ሠናይትየ ፨ እንተ ሐዋርያት ይሴብሑኪ ፨ መላእክት ይትለአኩኪ ፨ ፃዒ እምሊባኖስ ስነ ሕይወት።

፬. ሶበ ዴገነኪ አርዌ / ማኅሌተ ጽጌ /

ሶበ ዴገነኪ አርዌ በሊዓ ሕፃንኪ ዘኀለየ፤
በዘትሠርሪ ገዳመ ወታፈጥኒ ጐይየ፤
አመ ጸገይኪ አክናፈ ከመ ዮሐኒ ጸገየ፤
ብእሲተ ሰማይ ማርያም ዘትለብሲ ፀሐየ፤
ተአምረኪ ጸሐፈ ዮሐንስ ዘርእየ፡፡

ወረብ፦

ብእሲተ ሰማይ ማርያም ዘትለብሲ ፀሐየ፤
ተአምረኪ ፀሐፈ ዮሐንስ ዘርእየ ዘርእየ ተአምረኪ።

ዚቅ፦
በሊዓ ሕፃናት ሶበ ኀለየ ሄሮድስ አርዌ ሰማይ ፨ ዘምስለ ዮሴፍ አረጋይ ፨ ነገደት ቍስቋመ ናዛዚተ ኃዘን ወብካይ፡፡

፭. ክበበ ጌራ ወርቅ / ማኅሌተ ጽጌ /

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኃቱ፤
ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ፤
አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀጸላ መንግሥቱ፤
አንቲ ኵሎ ታሰግዲ ሎቱ፤
ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ፡፡

ወረብ፦

ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ ክበበ ጌራ ወርቅ ዘየሐቱ እምዕንቈ ባሕርይ /፪/
አክሊለ ጽጌ ማርያም ቀጸላ መንግሥቱ ለጊዮርጊስ መንግሥቱ ለመፍቀሬ አምላክ /፪/

ዚቅ፦

ውድስት አንቲ በአፈ ነቢያት ፨ ወስብሕት በሐዋርያት ፨ አክሊለ በረከቱ ለጊዮርጊስ ፨ ወትምክህተ ቤቱ ለእስራኤል ።

፮. ኅብረ ሐመልሚል / ማኅሌተ ጽጌ /

ኅብረ ሐመልሚል ቀይሕ ወፀዓድዒድ፤
አርአያ ኮሰኮስ ዘብሩር፤
ተአምርኪ ንጹሕ በአምሳለ ወርቅ ግቡር፤
ተፈጸመ ናሁ ማኅሌተ ጽጌ ሥሙር፤
አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት ወምድር፤
ከመ በሕጽንኪ ያሰምክ ፍቁር ።

ወረብ ፦

ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ ማኅሌተ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ፤
አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት።

ዚቅ፦

ሃሌ ሃሌ ሉያ ፨ ሃሌ ሉያ፨ ጥቀ አዳም መላትሕኪ ከመ ማዕነቅ ፨ ይግበሩ ለኪ ኮሰኮሰ ወርቅ፡፡

፯. ተመየጢ / ሰቆቃወ ድንግል /

ተመየጢ እግዝእትየ ማርያም ሀገረኪ ናዝሬተ፤
ወኢትጎንድዪ በግብፅ ከመ ዘአልብኪ ቤተ፤
በላዕሌኪ አልቦ እንተ ያመጽእ ሁከተ፤
ለወልድኪ ዘየኃሥሦ ይእዜሰ ሞተ፤
በከመ ፤ ነገሮ መልአክ ለዮሴፍ ብሥራተ።

ወረብ፦

ተመየጢ ተመየጢ እግዝእትየ ማርያም ሀገረኪ፤
ወኢትጎንድዪ በግብፅ በግብፅ ከመ ዘአልብኪ ቤተ።

ዚቅ፦

ሃሌ ሉያ ፨ ተመየጢ ተመየጢ ሰላመ ሰጣዊት ፨ ወንርዓይ ብኪ ሰላመ ፨ ምንተኑ ትኔጽሩ በእንተ ሰላመ
ሰጣዊት ፨ እንተ ትሔውፅ እምርኁቅ ከመ መድበለ ማኅበር ፨ ሑረታቲሃ ዘበስን ለወለተ አሚናዳብ።

°༺༒༻° መዝሙር ዘሰንበት °༺༒༻°

ሃሌ በ፮ ክርስቶስ ሠርዓ ሰንበተ ክርስቶስ ሰንበተ ወጸገወነ ዕረፍተ ከመ ንትፈሣሕ ኅቡረ ፨ አዕፃዳተ ወይን ጸገዩ ቀንሞስ ፈረዩ ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ ከመ አሐዱ እምእሉ።

°༺༒༻° አመላለስ ዘመዝሙር °༺༒༻°

ሰሎሞን ጥቀ ኢለብሰ፤
ከመ አሐዱ እምእሉ።

°༺༒༻° የ ፳፻፲፭ ማኅሌተ ጽጌ ተፈጸመ °༺༒༻°

ወስብሐት ለእግዚአብሔር
ወለወላዲቱ ድንግል
ወለመስቀሉ ክቡር !!!