Get Mystery Box with random crypto!

መንፈሳዊ መጻሕፍት ደሰሳና ወይይት  35 ዙር የመጽሐፍ ዳሰሳችን ረቡዕ  ነሐ | ፍቁረ እግዚእ ሚዲያ Fikure Egzi Media

መንፈሳዊ መጻሕፍት ደሰሳና ወይይት 

35 ዙር የመጽሐፍ ዳሰሳችን ረቡዕ  ነሐሴ  25  ቀን 2014 ዓ.ም.  "አርጋኖን" የተሰኘው የእመቤታችን ምስጋና መጽሐፍ በስፋትና በጥልቀት ይዳሰሳል።

እርሶም በዚህ መንፈሳዊ የመጻሕፍት ዳሰሳ እና ውይይት ላይ ከምሽቱ #12: 00 ሰዓት ጀምሮ በአቡቀለምሲስ ቤተ መጻሕፍት በመገኘት የመርሐ ግብራችን ተካፋይ ይሁኑ።

አድራሻ፦ከፒያሳ ወደ ራስ ደስታ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ሳባራ ባቡር አካባቢ ነው።