Get Mystery Box with random crypto!

በ 2004 ጆዜ ሞሪንሆ ሄንሪ ወርቃማውን ጫማ ያሸነፈው በትናንሽ ቡድኖች ላይ ጎል እያስቆጠረ ነው | 4 3 3 ሰፖርት በኢትዮጵያ

በ 2004 ጆዜ ሞሪንሆ ሄንሪ ወርቃማውን ጫማ ያሸነፈው በትናንሽ ቡድኖች ላይ ጎል እያስቆጠረ ነው ሲል ተናገረ።

በቀጣዩ ጨዋታ ቼልሲ ከ አርሰናል ያገናኘ ነበር በጨዋታው ላይ ሄንሪ ሁለት ጎሎችን አስቆጠረ እናም ከጨዋታው መጠናቀቅ በሁላ ቼልሲ ትልቅ ቡድን መሆኑን እንደሚጠራጠር ገለፀ።

@bisrat_sport_433et @bisrat_sport_433et