ዉድ የፈለገ ሕይወት አባላት ነገ 10/09/2014 የሰ/ት/ቤታችን አባል የሆነዉ ተሻገር አብዮትን ለቅሶ ልንደርሰው የምንሔድ በመሆኑ ሁላችሁም ከቀኑ 10:30 በካቴድራሉ ቅጥር ግቢ እንድትገኙ እናሳስባለን። 583 viewsX, 17:10