የሲሪላንካ ህዝብ ፕሬዘዳንቱን እና ሚኒስቴሮቹን ከቤተ መንግስት ጠራርጎ ማስወጣቱ እየተዘገበ ነው፡፡ መሪዎች ዋስትና ያጣሉ ተብሎ እንደተነገረን፡፡እንዲህ በውርደት ሲሰናበቱ እያየን ነው፡፡ የተነገረው ሁሉ በቀኑ በጊዜው በሰአቱ እየተፈጸመ ነው፡፡ 1.2K viewsዮሴፍ ETHIOPIA ◈ ኢ/ዓ/ብ, 13:58