የአሸባሪው አመራሮች በተደጋጋሚ ስለ ሰቆጣ ያወራሉ። ሰቆጣን መመኘት ይችላል። ማግኘት ግን ፈፅሞ አይችልም። በህዝቡ ውስጥ ውሸት እየነዙ ለአሸባሪው ሀይል ሲሰሩ የተደረሰባቸው 33 ሰርጎ ገቦችን ለቅመን አስረናል። ወደ ፊትም ይቀጥላል። እነሱ ሰቆጣን ሲመኙ፣ እኛ መቀሌ እንገባለን። (አቶ መላሽ ወርቃለም - የሰቆጣ ከተማ ተ/ከንቲባ) ==================== ፈጣን መረጃ ለማግኘት @EtMerejaDaily @EtMerejaDaily በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ 551 viewsedited 16:52