መረጃ በግዳን ግንባር - በ29/12/2014 ቀይ አፈርና ተኩለሽ ላይ በልዩ ሃይልና በመከላከያ መሃል ገብቶ መመታቱ ይታወሳል። የቀረውን የህውሃት ታጣቂ እሬሳ ለመሰብሰብ ድጋሜ ትላንት በ30/12/2014 ተኩስ ቢከፍትም በጥምር ሃይል እስከወዳኛው ተሸኝቷል፤ በዚህ ግንባር ተናቦና ተግባብቶ ግንባሩን እየመራ ያለው ጥምር ሃይል መልካም ድሎችን እያመጣ ነው ፤ ውጊያው ዛሬም ተጠናክሮ ቀጥሏል ፤ የጥምር ሃይሉን በትር መቋቋም የተሳነው የህውሃት ታጣቂ በሸወይ በኩል ወደ አላማጣ በእግር እየተጓዘ እንደሆነም መረጃዎች እየደረሱኝ ነው። ==================== ፈጣን መረጃ ለማግኘት @EtMerejaDaily @EtMerejaDaily በውሸት አካውንት እንዳትሸወዱ 516 viewsedited 16:52