ተከዜ ብርጌድ ነገ ወደ ግንባር ይመለሳል በተለያዩ የደመወዝ እና የሬሽን ችግር ምክንያት ወደ ባህር ዳር እያቀና የነበረው ተከዜ ብርጌድ ችግሮቹ መሻሻል ስላሳዩ ከነገ ጀምሮ ወደ ተከዜ እንደሚመልስ መረጃዎች እየወጡ ይገኛሉ ተከዜ ብርጌድ የህወሀትን ሀይል በተከዜ ግንባብ አላነቃንቅ ያለ ግንባር መሆኑ ይታወቃል @ethiozena21 770 views16:44