የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ትምህርት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
15.89K
የሰርጥ መግለጫ
This channel is created for Ethiopian students' who want to share ideas and resources together.
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
0
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
2
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 3
2019-09-30 23:21:19
የመግቢያ ነጥብ ዝቅ ተደረገ!#ASTU #AASTU
የአዲስ አበበ እና አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲትዎች መግቢያ ነጥብ ዝቅ አለ!
የተማሪዎችን ፍላጎትና በተደጋጋሚ የሚነሳውን የመግቢያ ነጥብ ዝቅ ይበልልን ጥያቄ ከግምት ውስጥ በማስገባት የAPPLIED SCIENCE መግቢያ ሆኖ በማስታወቂያ የተገለጸው ለወንድ፡190 እና ለሴት፡185 ከነበረው ዝቅ ተደርጎ
ለወንድ፡ 176 እና
ለሴት፡166
የAPPLIED SCIENCE መግቢያ ሆኖ የተወሰነ መሆኑን እያሳወቅን እስከ ነገ መስከረም 20/01/2012 ዓ.ም. ማታ 12፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ በዚህ መስክ መመደብ የምትፈልጉ የ2011ዓ.ም. የዪኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ተፈታኞች፤ ለት/ቤታችሁ ፍላጎታችሁን በመግለጽ ምርጫችሁን ት/ቤታችሁ እንዲያስገባላችሁ ማድረግ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።
http://app.neaea.gov.et/
የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ@tsegabwolde @tikvahethiopia
19.2K viewsвιяυк*, 20:21
2019-09-30 17:12:34
#Fake_News
የዩኒቨርስቲ ምደባ ተራዘመ በሚል የቲክቫን ስም በመጥቀስ እየተሰራጨ ያለው መረጃ ውሸት ነው፡፡ እስካሁን በምደባ ጉዳይ የተሰጠ መግለጫም ሆነ ቲክቫህ ያቀረበው መረጃ የለም፡፡ ጉዳዩን ለማጣራት ጥረት እያደረግን ሲሆን መረጃው እንደደረሰን ወደ እናንተ የምናደርስ ይሆናል፡፡
#ቲክቫህ_ኢትዮጵያ
@tikvahethmagazine
@emush21 @ambayetsegaye
18.0K viewsNardos Tilahun, 14:12