የጨዋታ ቀን የድል ቀን ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 27ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ 26/09/2015 ኢትዮጲያ ቡና ከ ኢትዮጲያ መድን 07:00 ሰዐት ሀዋሳ ስታድየም ጨዋታው ከ07:00 ሰዐት ጀምሮ በቀጥታ በቻናላችን ይተላለፋል! የጨዋታው ውጤት ግምታችሁን ከታች ባለው ሀሳብ መስጫ አስቀምጡልን ! ድል ለተወዳጁ ክለባችን ቡንዬ @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 2.9K viewsedited 05:49