ወርቅ ለኢትዮጵያ አትሌታችን ጎትይቶም ገ/ስላሴ በአለም ሻምፒዮናው ለሀገራችን #ሶስተኛውን ወርቅ አስገኝታለች ። ሶስተኛው የማራቶን ውድድሯን ያካሄደችው ጎትይቶም ገ/ስላሴ በማራቶን ሁለተኛ ድሏን አሳክታለች ። ከዚህ ቀደም የበርሊን ማራቶንን ስታሸንፍ በዘንድሮው አመት በቶኪዮ ኦሎምፒክ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች ። እንኳን ደስ አለን @Ethiopian_Coffee_Sc @Ethiopian_Coffee_Sc 3.1K views15:36