ሰበር ኢትዮጵያውያን ወደ ኢምሬትስ እንዳይገቡ ህግ ወጣ የኢምሬትስ መንግስት እነዚህ የ4 ሀገር ዜጎች ከቅዳሜ ማታ በኢምሬትስ አቆጣጣር ከ7:30Pm ጀምሮ ወደ ኢምሬትስ እንዳይገቡ ከለከለች እነሱም :- * ኬንያ * ኢትዮጵያ * ታንዛንያ * ናይጄሪያ UAE suspends entry of travellers from Kenya, Ethiopia, Tanzania and Nigeria ምክያቱም በኮሮና ቫይረስ ነው ተብሏል:: ነገር ግን እነዚህ የ4 ሀገር ሰዎች ከኢምሬትስ ወደ ሀገራቸው መሳፈር ይችላሉ ተብሏል:: via :- Gulf news , Khaleej Times ጉርሻዎች ነን ከተምር ዝፍ ስር ቁጭ ብለን 338 viewsBusiness A T(AED), 19:38