ሰበር መረጃ ======== በራያ ግንባር ዛሬ በነበረው ውጊያ 2,300 የህውሃት ወራሪዎች እጃቸውን በሰላም ለጥምር ጦሩ መስጠታቸው ታውቋል።በጀግና የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሚመራው ጥምር ጦር ማምሻውን እጅግ ወሳኝ የሆኑና አሁን የማይገለፁ ገዥ መሬቶችን መያዙ ተሰምቷል። ለፈጣንና ትክክለኛ መረጃ ከታች ያሉትን ሊንክ ይጫኑ =========== ለቪድዮ ይህንን http://bit.ly/ethiomedia1 ለቴሌግራም ይህንን https://t.me/ethiomedia2 447 views20:47