የጥራት ቁጥጥር ባለሙያ #kokeb_flour_and_pasta_factory_plc #natural_science #Addis_Ababa የመጀመሪያ ዲግሪ በምግብ ሳይንስ፣ በምግብ ቴክኖሎጂ የተመረቀ/ች Quanitity Required: 1 Minimum Years Of Experience: #0_years Deadline: April 3, 2023 How To Apply: አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ደብረዘይት መንገድ ሳሪስ በዳማ ሆቴል ገባ ብሎ ባለው መንገድ 58 መዞሪ በማቅረብ እንድታመለክቱ እናስታውቃለን ፡፡ ለበለጠ መረጃ 0114711380/ +251114191512 ወይም በኢሜል አድራሻ kokebflour@gmail.com Join @ethiojobboard 419 viewsMiku, edited 15:48