#ረመዳን_11 አቡ ሁረይራ(ረ.ዐ) ባስተላለፉት ሐዲስ ላይ ነብያችን(ﷺ) እንዲህ ብለዋል:- "ብዙ ጿሚዎች አሉ፤ ከጾማቸው የሚያተርፉት መራብና መጠማትን ብቻ ነው።" የጾማችን ምንዳ እንዳይቀንስ ለቀልድም ቢሆን አላስፈላጊ ንግግሮችን (ባህሪያቶችን) ማሳየት አይኖርብንም። #ሚንበር_ቲቪ #ሁለንተናዊ_ከፍታ! 1.0K viewsmahammedin hamza, 07:57