WKU #ለሪሚዲያል_ተማሪዎች_በሙሉ፦ የመደበኛ መርሀ-ግብር የሪሚዲያል ተማሪዎች የአጋማሽ ፈተና ከሚያዚያ 19-26/2015 ዓ.ም እንዲሁም የማጠቃለያ ፈተና ደግሞ ከሰኔ 12-16/2015 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን በዚህ መሰረት ተገቢውን ዝግጅት ከወዲሁ ታደርጉ ዘንድ ለመግለፅ እንወዳለን። የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ #share #share @ethio_schools @ethio_schools @ethio_schools 1.4K views06:30