ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የሚያሳትመው "ዳጉ" ኢንተርናሽናል ጆርናል ብሔራዊ ዕውቅና አጊኝቷል። Daagu International Journal of Basic and Applied Research የተሰኘው ጆርናሉ ፤ ለሦሥት ዓመት የሚቆይ ዕውቅና በትምህርት ሚኒስቴር ተሰጥቶታል። ጆርናሉ በሦሥተኛ ዙር በሚኒስቴሩ ዕውቅና ከተሰጣቸው 15 የአገር ውስጥ የምርምር ጆርናሎች አንዱ መሆን ችሏል። #ለፈጣን እና ታማኝ መረጃ #share #share @ethio_schools @ethio_schools @ethio_schools 918 views09:53