ፓሪስ ሴንት ዠርመ በወሰነዉ ዉሳኔ ላይ ማለትም በዚህ ክረምት ኮንትራቱን ያድሳል ወይም መልቀቅ ይፈልጋል የሚለዉን ለመጨረሻ ግዜ እንዲያጤንበት ማስጠንቀቂያ አቅርቧል። ተጨዋቹ ግን ክለቡን መልቀቅ እንደሚፈልግ ለክለቡ ባስገባዉ ይፋዊ ደብዳቤ አስረግጦ ተናግሯል። [ LEquipe ] @ETHIO_REAL_MADRID14 @ETHIO_REAL_MADRID14 ግሩፓችንን ይቀላቀሉ https://t.me/+Uogf2-3bOBjpolkk 393 viewsʟᴇᴜʟᴀ ʀᴀᴍᴏs, edited 20:29