ሰበር ኪልያን ኤምባፔ ከደቂቃዎች በፊት ለፓሪስ ሴንት ዠርመ ደብዳቤ ላከ ! አሁን በደረሰን መረጂመሰረት ኪልያን ኤምባፔ ለክለቡ ፓሪስ ሴንት ዠርመ አስደንጋጭ ደብዳቤ መላኩን የፈረንሳዩ ታማኝ የመረጃ ምንጭ LEQUPE ተናገረ። ደብዳቤዉ ኤምባፔ በደብዳቤዉ ላይ በምንም አይነት ሁኔታ ከፓሪስ ሴንት ዠርመ ጋር ያለዉን ኮንትራት እንደማይታደስ የሚናገር ፁሁፍ ልኳል። በዚህም ፔዤ የተጨዋቹ ዉሳኔ ይህ ከሆነ በዚህ ክረምት እንደሚሸጡት ምላሽ ሰጥተዉታል። @ETHIO_REAL_MADRID14 @ETHIO_REAL_MADRID14 ግሩፓችንን ይቀላቀሉ https://t.me/+Uogf2-3bOBjpolkk 513 viewsʟᴇᴜʟᴀ ʀᴀᴍᴏs, edited 20:24