ይቺን የሰቆቃና የእልቂቱን ጥቂት ገፅታ ብቻ የምታሳይ ምስል ተመልከት!
ክቡር የሆነውን ሠብአዊነት የተሰኘ ሰዋዊ የመመልከቻ መነፅር አድርግ ፥ ከዚያም "ነግ በእኔ!" የሚለውን የሀበሻ ብሒል አስታውሰህ " የሚታረዱትና የሚጨፈጨፉት ብሎም በእሳት የሚቃጠሉት የኔ ቤተሰቦች ቢሆኑስ?" ብለህ ለአፍታ አሰላስል?
ምን ተሠማህ ?
"አማራ" ተብለው ስለሚታረዱና ስለሚጨፈጨፉ ብቻ "አማራዎች ማንነትን መሠረት ያደረገ ጭፍጨፋ ተፈፀመባቸው" እንላለን፡፡ ሀቁም ይሄው ነው!
ነገርግን በእንዲህ አይነቱ መንገድ 5 አመታት የቀጠለው እልቂት ከአማራው አልፎ ፥ የእያንዳንዳችን ቤት ሳያንኳኳ እንደማይቆም ለአፍታ አስበኸው ታውቃለህን ?
Share and join
@Ethio_Betecrstian