ማይክል አርቴታ፡ ወደ ማኔጅመንት ስገባ ከአርሰናል ጋር ምን መስራት እንደምፈልግ ግልፅ እይታ ነበረኝ። በገንዘብም ዘላቂነት ያለው እና ክለቡ ባለፉት አመታት የነበረውን እሴት፣ ማንነት እና ስሜት የሚያስተላልፍ አሸናፊ ቡድን መገንባት ፈልጌ ነበር። @ETH_GUNNERS 610 viewsESR10 , 09:20