አቡ ሁሬይራ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብሏል ‹‹አንድን | ዱንያ short ላይፍ
አቡ ሁሬይራ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብሏል ‹‹አንድን ሙስሊም አንድም ችግር ወይም በሽታ፣ ሀሳብ ወይም ቁጭት፣ የሚያውክ ነገር ወይም ጭንቀት አያገኘውም - በምትወጋው እሾህ እንኳ አላህ በእርሷ (ሰበብ) ወንጀሎችን ያበሰለት ቢሆን እንጂ!››
ሐዲሱን ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል
‹‹ በሽታዎችና ሌሎችም አዋኪ ነገሮች ለሙስሊሙ ወንጀሉን ያራግፉታል፡፡
Share share share share share