የቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በዲኤስቲቪ መታየታቸውን ቀጥለዋል።
በዚህ ሳምንት እሁድ :-
አርባ ምንጭ ከተማ ከ ባህር ዳር ከተማ በ9:00 ሰዓት እንዲሁም
ወልቂጤ ከተማ ከ ሀዋሳ ከተማ በ12:00 ሰዓት ይጫወታሉ
የቀጣይ ሳምንት ተጠባቂ ጨዋታዎች
ሰኞ ህዳር 13
አዲስ አበባ ከተማ ከ ፋሲል ከተማ በ 9 ሰዓት
ሀዲያ ሆሳዕና ከ አዳማ ከተማ በ 12 ሰዓት
ማክሰኞ ህዳር 14
ጅማ አባጂፋር ከ ድሬዳዋ ከተማ በ 9 ሰዓት
ወላይታ ዲቻ ከ ኢትዮዽያ ቡና በ 12 ሰዓት
ረቡዕ ህዳር 15
ሲዳማ ቡና ከ ሰበታ ከነማ በ 9 ሰዓት
መከላኪያ ከ ቅዱስ ጊዮርጊስ በ 12 ሰዓት
የጨዋታዎቹን ግምቶች ያጋሩን
የዲኤስቲቪ ዲኮደር በ 699 ብር ከ1 ወር ነፃ የሜዳ ፓኬጅ ጋር ያገኛሉ፡፡
አንድም ጨዋታ አንድም ጎል አያምልጥዎ!
የዲኤስቲቪ የተለያዩ አገልግሎቶችን ለማግኘት ከታች ያለውን የMyDStv Telegram ሊንክ ይጫኑ!
https://bit.ly/2WDuBLk
@dstvmultichoiceethiopia