Get Mystery Box with random crypto!

ኢየሱስ ማነው? የኢየሱስን ማንነት የሚመለከት ጥያቄ እያንዳንዱን ድርጊቱን ተከትሎ ይከሰት ነበር። | ክርሰቲያን GP🇪🇹

ኢየሱስ ማነው? የኢየሱስን ማንነት የሚመለከት ጥያቄ እያንዳንዱን ድርጊቱን ተከትሎ ይከሰት ነበር። ፈውሱን (ሉቃ. 5፥21፤ ዮሐ 5፥12)፣ በተፈጥሮ ላይ ያለውን የበላይነት (ማር 4፥41)፣ የኀጢአት ይቅርታ መስጠቱን (ማር 2፥7፤ ሉቃ 7፥49) የተመለከቱ ሁሉ “ይህ ሰው ማነው?” በማለት ጠይቀዋል። ደቀ መዛሙርቱ (ማር 4፥41)፣ በሥልጣኑ ላይ ጥያቄ ያነሡቱ (ማር 11፥28፤ ዮሐ 8፥25)፣ ሄሮድስ (ሉቃ 9፥9)፣ ሊቀ ካህናቱ (ማር 15፥2)፣ ... ይህንኑ ጥያቄ አንሥተዋል። ኢየሱስም “ሰዎች እኔን ማን ይላሉ?” ሲል ጠይቆ ነበር (ማር 8፥27)። ታዲያ ኢየሱስ ማነው?
...
ለመሆኑ እርስዎስ የፊታችን እሁድ በሚካሄደው “የእግዚአብሔር ልጅ” መጽሐፍ ምረቃ ላይ አይገኙም?
...
ሁላችንም ተጋብዛችኋል! እሁድ 9:00 ሰዓት በ'የተቀባ የእግዚአብሔር ቃል ቤተክርስቲያን' እንገናኝ

---
@nazrawi_tube