Get Mystery Box with random crypto!

አራተኛው የኢቢሲ የ2013 አመታዊ ምርጥ የእግር ኳስ ተጫዋች ዘርፍ አሸናፊ በአሁን ሰዓት በሸራተ | የቡና ጉዳይ ይመለከተኛል

አራተኛው የኢቢሲ የ2013 አመታዊ ምርጥ የእግር ኳስ ተጫዋች ዘርፍ አሸናፊ በአሁን ሰዓት በሸራተን አዲስ ሆቴል ይፋ ተደርጓል

በወንድ የእግር ኳስ ዘርፍ #የኢትዮጵያ_ቡና እና #የዋልያዎቹ የፊት መስመር ተጫዋች #አቡበከር_ናስር አሸናፊ ሆኖ ተመርጧል ።

#EBC

@bunawustiawaki
@bunawustiawaki