ባንካችን ያዘጋጀው የተሰኘ ሽልማት የሚያስገኝ “አበባ አየሽ ወይ” ባሕላዊ ጨዋታ ውድድር ማስጀመሪያ በዛሬው ዕለት ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 ቀን 2014 ዓ.ም. ታዳጊ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የአባ አየሽ ወይ ባህላዊ ጨዋታን በማሳየት እና በተለያዩ መሰናዶዎች የባንካችን የበላይ ሥራ ኃላፊዎች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የሚዲያ አካላት በተገኙበት ለገሐር በሚገኘው የባንካችን ዋና መ/ቤት ዝግጅት በደመቀ ሁኔታ በይፋ ተጀምሯል፡፡ 59.5K views13:56