ባንካችን አቢሲንያ አገራዊ ድርሻና ማህበራዊ ኃላፊነትን ለመወጣት፣ ባሳለፍነው ዓመት ለቀረቡለት የተለያዩ የድጋፍ ጥያቄዎች በአጠቃላይ ከብር 30 ሚሊዮን በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ዝርዝሩን ለማግኘት መስፈንጠሪያውን ይጠቀሙ፡https://www.bankofabyssinia.com/csr/ 66.7K views12:01