ፒኤስጂ ሽንፈት አስተናግዷል ! በፈረንሳይ ሊግ ሰላሳ ሶስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር የሊጉ መሪ ፒኤስጂ ከሎሪዮ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 3ለ1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል። የሎሪዮን የማሸነፊያ ግቦች ሌፊ ፣ ዮንግዋ እና ሲያስቆጥሩ የፒኤስጂን ብቸኛ ግብ ኪሊያን ምባፔ ከመረብ ማሳረፍ ችሏል። #𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical 3.3K viewsSanti rox, 17:36