ሲቲ እና ኢንተር ሚላን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል ! ማንችስተር ሲቲ ባየር ሙኒክን በድምር ውጤት 4ለ1 እንዲሁም ኢንተር ሚላን ቤኔፊካን 5ለ3 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅለዋል። በግማሽ ፍፃሜው ማንችስተር ሲቲ ከ ሪያል ማድሪድ እንዲሁም ኢንተር ሚላን ከ ኤስ ሚላን ጋር የሚገናኙ ይሆናል። #𝐒𝐇𝐀𝐑𝐄 @Bisrat_Sport_offical 2.4K viewsℰℳᗅℕႮℰℒ, 03:57