#ሰበር_ዜና ፨፨፨፨፨፨፧፨ ፨፨፨፨፨፨ በቀድሞ ስማቸው አባ ንዋይ ሥላሴ አካሉ በዛሬው ዕለት የይቅርታ ደብዳቤ አስገቡ። ጥር 14 በሕገ ወጥ መንገድ በመሾማቸው በቅዱስ ሲኖዶስ ከተወገዙት መካከል አንደኛው ዛሬ የካቲት 5/2015 ዓ.ም የይቅርታ ደብዳቤ ለማስገባት ጠቅላይ ቤተ ክህነት እንደሚገኙ ሰምተናል። @Bisrat_Midea @Keraniyomedhanialemgroup 91 viewsBisrat, 12:11