ከተባባልንበት ፣ከቀጠሮ ቦታ ካሊ ታንጎ ደጃፍ ፣ከባሱ ፌርማታ ያልጠበኳት መጣች፣የጠበኳት ቀርታ ጥርሴን እያፏጨሁ፣በቀረችው ቀጥራኝ ሌላ የደም ገንቦ ፣ደሞ እንዳዲስ ጠራኝ ለካ ለሀጣን ነው ፣የሚሉት ቀጠሮ ፃድቅ ይገናኛል ፣ ቢጠፋፋም ዞሮ እናማ የኔ ዉድ፣ እንችም ቶሎ ድረሽ እሷም አርፍዳ ነው፣ አንቺ የተገኘሽ የአብ ካሳ ➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢ Join @bewketuspoem @bewketuspoem ➟➟➟➟➟➛➟➟➟➟➟ 1.8K viewsYabang, edited 17:20