እድገቴ ወዴት ነው? አህያ አህያ ከመባሉ በፊት ውርንጭላ ነበር። ያ ውርንጭላም ላይ እየሱስ ደስ ብሎት ተቀምጦ ነበር (ያኔ በዚህ ዕለት(በሆሳዕና))። ያም ውርንጭላ አድጎ አህያ ለመባል በቃ። በመለኮት ፈንታ ግዑዝ ተሸከመ። *ፅድቁ ቀርጦበት በወጉ በኮነነው* ስሙ ከራሱ አልፎ የሌሎች መሰደቢያ ሆነ። @nnn_7d 351 views*α*ιт, 11:16