ማንኛውም ሰው ለሚሰራው መንፈሳዊ አገልግሎት ሁሉ እግዚአብሔርን አመስግን ምክንያቱም "ያ ሰው" ደካማነት የሚዋጋው ስጋን የለበሰ አንተ ልትተጋለት/ልትፀልይለት የሚገባው ኃጢአተኛና የእግዚአብሔርን ቸርነት ተስፋ የሚያደርግ ነው ማንም ሰው ቤተክርስቲያንን ለራሱ ክብር ብሎ አያገለግልም ትልቁ ህልም ከእግዚአብሔር ተለይቶ አለመኖር ነው። " መልካሙን ሥራችሁን አይተው በሰማያት ያለውን አባታችሁን እንዲያከብሩ ብርሃናችሁ እንዲሁ በሰው ፊት ይብራ።" // ማቴ 5:16 // ዲያቆን አቤሴሎም ድንቅአለም ሰኔ-2014 ዓ.ም HU 618 viewsንፁህ ልብን ፍጠርልኝ , edited 05:48