Get Mystery Box with random crypto!

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሃ ግብር ያስተማራቸ | Bahirdar University

የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2014 ዓ.ም በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሃ ግብር ያስተማራቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው።
[ነሐሴ 21/2014 ዓ.ም፣ ባሕር ዳር - ኢስኮ/ባቴኢ]
=================================
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በተለያየ የትምህርት መስክ በመደበኛ፣ በተከታታይ እና በክረምት መርሃ ግብር ያስተማራቸውን 6515 ተማሪዎች በደማቅ ስነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት በማስመረቅ ላይ ይገኛል። ከነዚህም ውስጥ 944 ወንድ እና 292 ሴቶች በድምሩ 1236 ተማሪዎች የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተመራቂዎች ናቸው
@Bahrdar_university