የ2015 የውድድር ዘመን ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እጣ ሲወጣ በመጀመርያው ሳምንት የሚደረጉ ጨዋታዎች እነዚህን ይመስላሉ። ውድድሩ መስከረም 20 ይጀመራል ተብሎ እንደሚጠበቅም ተገልጿል #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው #join #ተቀላቀሉ #share @Atsewechu_yegna @Atsewechu_yegna 563 viewsedited 08:13