በ2014ዓ.ም 12ተኛ ክፍል ስትማሩ ለነበራችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከመስከረም 18 - 20/2015ዓ.ም ድረስ በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ደረጃ የተዘጋጀ የሞዴል ፈተና ስለሚሰጥ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ እናሳውቃለን። 108 views10:10