ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለ1 ሚሊዮን ዲያስፖራዎች ያደረጉት ጥሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለ1 ሚሊዮን ዲያስፖራዎች ጥሪ አቀረቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 1 ሚሊዮን ዲያስፖራ ኢትዮጵያዊያንና ወዳጆች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ የሚደረገውን ጥሪን እንዲቀላቀሉ ጠየቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቲውተር ገፃቸው የአውሮፓዊያኑን አዲስ ዓመት በኢትዮጵያ ለማክበር መንግሥት ያቀደውን 1 ሚሊዮን ዲያስፖራ ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ወደ አገር ቤት እንዲገቡ የማድረግ ጥሪን እንዲቀላቀሉ ነው የጠየቁት፡፡ 3.2K views10:35