ከሰባት አመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን አርሰናል አንጋፋውን የቼልሲ ግብ ጠባቂ ፒተር ቼክን አስፈረመ። ቼክ በፕሪሚየር ሊጉ በአርሰናል ቤት፦ - 110 ጨዋታዎችን አደረገ - 125 ግቦች ተቆጠሩበት - 40 ክሊንሺት አስመዘገበ - 336 ኳሶችን አዳነ 77 viewsMÏ Ķϥç, 10:34