አርሰናል ለወራት ሲፈልጉት የነበሩትን ሊሳንድሮ ማርቲኔዝን ለማስፈረም ከሌሎች ክለቦች የሚመጡ ፍላጎቶችን ለመከላከል ተዘጋጅተዋል። አርሰናሎች አያክስ ተጫዋቹን እንዲለቅ ማድረግ እንደሚችሉ ያምናሉ።[John Cross] 102 viewsMÏ Ķϥç, edited 16:22