Get Mystery Box with random crypto!

አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል

የቴሌግራም ቻናል አርማ anketset — አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
የቴሌግራም ቻናል አርማ anketset — አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል
የሰርጥ አድራሻ: @anketset
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 422

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 6

2023-01-13 13:04:02
101 viewsZeMichael, 10:04
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-12 20:55:09
የሰንበት ት/ቤቱ ትምህርት ክፍል በሰንበት ት/ቤቱ አባላትም (ተማሪዎችም) ከምእመናን የሚነሱ ማንኛውም ዓይነት መንፈሳዊ ጥያቄዎችንን ለመመለስ የሚያስችል ምን እንጠይቅልዎ? የተሰኘ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል፡፡ ስለሆነም የሰንበት ት/ቤታችን አባላት እና ተማሪዎች እንዲሁም ምእመናን ለሚፈጠርባችሁ ማንኛውም ጥያቄ ለሰንበት ት/ቤቱ ትምህርት ክፍል ጥያቄያችሁን በማቅረብ አስፈላጊውን መልስ ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

እንዲሁም በቅርቡ ተሰጥቶ በተጠናቀቀው ነገረ ሰብእ ትምህርት ላይ መጠየቅ የምትፈልጉትንም ጥያቄ ማቅረብ ይቻላል፡፡

ጥያቄዎትን ከዚህ በታች ባሉት አማራጭ ተጠቅመው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

1.@minenteyklwobot ወይንም ምን እንጠይቅልዎ? በማለት Telegram ላይ በመፈለግ(Search) በማድረግ ቡቱን በመጠቀም ጥያቄዎትን ማቅረብ ይችላሉ፡፡
2. አቡነ ኢየሱስ ሞዐ ቤተ-መጻሕፍት በሚገኘው ሳጥን በመጠቀም ጥያቄዎትን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ (ጥያቄዎትን ሲጠይቁ የሚገኙበትንም አድራሻ (ስልክ ቁጥርም) አያይዘው ይግለጹ)
3. የትምህርት ክፍል ኃላፊዎችን በአካል በማግኘት ጥያቄዎትን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ (ጥያቄዎትን ሲያቀርቡ በጽሑፍ ብቻ ይሁን፡፡) (ጥያቄዎትን ሲጠይቁ የሚገኙበትንም አድራሻ (ስልክ ቁጥርም) አያይዘው ይግለጹ)
162 views̶L ̶o ̶g ̶ ̶I ̶n, edited  17:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-12 14:07:13
172 views̶L ̶o ̶g ̶ ̶I ̶n, 11:07
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-11 10:27:25
https://t.me/AnketseTewahido1962
119 views̶L ̶o ̶g ̶ ̶I ̶n, 07:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-08 23:19:34
179 views̶L ̶o ̶g ̶ ̶I ̶n, 20:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 13:57:11 በነገረ ሰብእ ትምህርት ላይ ሕብረት (Group) መስርታችሁ የነበራችሁ የዚህ ሳምንት የሕብረቱ (Group) መሪዎች ነገ (ታኅሣሥ 30/2015 ዓ.ም ) ተዓምረ ማርያም ከተነበበ በኋላ ቤተ-መጻሕፍት እንድትገኙ እንጠይቃለን።‌‌
129 views̶L ̶o ̶g ̶ ̶I ̶n, edited  10:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-01-07 05:20:32 ቀድሞስ ብቻውን እግዚአብሔር ከብቻው ከእግዚአብሔር ተወለደ፣ በኋለኛው ዘመን ብቻውን የሚኾን የእግዚአብሔር ልጅ ብቻዋን ከምትኾን ከዳዊት ልጅ ተወለደ። በመጀመሪያ የማይታይ እርሱ ከማይታየው ተወለደ፣ በኋላም የማይያዝ የሕይወት እሳት ከምትዳሰስ ሥጋ ተወለደ። በመጀመሪያ የሀልዎቱ መጀመሪያ ሳይታወቅ ተወለደ፣ በኋላም የዘመናት ፈጣሪ ዓመታትንም የሚወስን እርሱ ዕድሜዋ ዐሥራ አምስት ዓመት ከኾነ ከታናሽ ብላቴና ተወለደ። የመጀመሪያ ልደቱን ምስጢር የኋለኛ ልደቱንም ድንቅ አደረገ።

ፊተኛ ልደቱን ፍጡራን የኾን' እኛ እንድናውቀው በመሠወሪያ ሰበን ሸፈነው፣ ኋለኛም ልደቱን ለእረኞች ገለጠ። ለጥበብ ሰዎችም ታየ፣ ከሴት ያለ ወንድ ዘር የሰው መወለድ ከዚህ በፊት አልኾነም። ከዚህ በኋላም አይኾንም። በምድር ላይ አባት ስለሌለው ሰው የመኾን መንገድ የጐደለው አይደለም። ብቻዋን ከምትኾን ከሴቲቱ ፈጽሞ ሰው ኾኖ ተወለደ እንጂ። ከአዳም ጐን እናት ሳይኖራት ፍጽምት የኾነች ሴት እንደወጣች ፍጹም ሰው ኾነ።

(መጽሐፈ ምስጢር ምዕራፍ 4፥38-39)
ማር አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ

እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሰን።

መልካም በዓል
5 views̶L ̶o ̶g ̶ ̶I ̶n, 02:20
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-27 14:01:05
ከ18 ዓመት በላይ ለሆናችሁ በሙሉ የተዘጋጀ!
157 viewsZeMichael, edited  11:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-12-25 20:10:22 እንደምን አመሻችሁ?

ከቀዳማይ እስከ ራብዓይ ክፍል

ታኅሣሥ 24/2015 ዓ.ም እና ታኅሣሥ 25/2015 ዓ.ም አጋማሽ ፈተና የምትወስዱ ይሆናል። ስለሆነም ዝግጅታችሁን እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።

ማስታወሻ:- ራብዓይ ክፍል የዮሐንስ ወንጌል አንድምታን ፈተና የማትወስዱ ይሆናል።
105 views17:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ