Get Mystery Box with random crypto!

ለእሑድ ጠዋት ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ። የመሠረተ ሃይማኖት ትምህርት የመጀመሪያ መመዘኛ | አ/ተ/ሰ/ት/ቤት ትምህርት ክፍል

ለእሑድ ጠዋት ተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ።
የመሠረተ ሃይማኖት ትምህርት የመጀመሪያ መመዘኛ ፈተና እሑድ ሚያዝያ 22/2015 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑን እያስታወስን ላልሰሙት በማሰማት በሰዓቱ እንድንገኝ በትሕትና እናሳስባለን።

የሰ/ት/ቤቱ ትምህርት ክፍል