Get Mystery Box with random crypto!

عن عبدالله بن عمر وأبي هريرة رضي الله عنهم أنهما سمِعا رسول ال | AL–JUED DAAWA አል–ጁድ ደዕዋ

عن عبدالله بن عمر وأبي هريرة رضي الله عنهم أنهما سمِعا رسول الله صلى الله عليه وسلم يقول على أعوادِ مِنبَره:

[ لَيَنْتَهِيَنَّ أَقْوَامٌ عَنْ وَدْعِهِمُ الجمُعَاتِ أَوْ لَيَخْتِمَنَّ الله على قُلُوبِهمْ ،ثُمَّ ليَكُونُنَّ مِنَ الغَافِلينَ]

رواه مسلم

«::::::::::::::::» «:::::::::::::::»

ከዐብደላህ ቢን ዑመር እና አቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተወራው የአላህ መልዕክተኛ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የሚንበራቸው እንጨት ላይ ቆመው እንዲህ ሲሉ ሰምተናል አሉ:-

[ሕዝቦች የጁመዐ ሶላቶችን ከመተው ይከልከሉ። አለዚያ አላህ ልቦቻቸው ላይ ያትምባቸዋል። ከዛም (አላህን ባለማውሳት) ከዘንጊዎች ይሆናሉ።]

ሙስሊም ዘግበውታል።



ሐዲስ በአማርኛ:-

Telegram: https://t.me/HadithAmharic
Instagram:https://instagram.com/HadithAmharic
FB: fb.com/HadithAmharic