Get Mystery Box with random crypto!

اليوم يوم القرّ ثاني أعظم أيام الدنيا لا يُردُ فيه دعاء | كن داعيا للخير !!!

اليوم يوم القرّ
ثاني أعظم أيام الدنيا لا يُردُ فيه دعاء

عَنْ عَبْدِ اللَّهِ بْنِ قُرْطٍ رَضِيَ اللَّهُ عَنْهُ، عَنِ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ قَالَ : (( إِنَّ أَعْظَمَ الْأَيَّامِ عِنْدَ اللَّهِ تَبَارَكَ وَتَعَالَى يَوْمُ النَّحْرِ، ثُمَّ يَوْمُ الْقَرِّ ))

صححه الألباني في
صحيح أبي داود -رقم : (1765)

يومُ النَّحْرِ : وهو عاشرُ ذي الحِجَّةِ .
يَوْمُ الْقَرِّ : هو يوم الحادي عشر من ذي الحجة وسمي بذلك لأن الناس يقرِّون؛ أي يقيمون فيه بمنى ، وهو من أعظم الأيام عند الله والدعاء فيه وفي اليومين التي تليه لا يرد .

وكان أبو موسى الأشعري رضي الله عنه يقول في خطبته يوم النحر : (( بعد يوم النحر ثلاثةُ أيام ، التي ذكَرَ الله الأيامَ المعدودات لا يُرد فيهن الدعاء، فارفعوا رغبتكم إلى الله عز وجل ))

لطائف المعارف : (503)

« ዙልሂጃ 11 የዒድ ማግስት"የውሙል ቀር" ማለትም ሁጃጆች ሚና ላይ ተረጋግተው የሚቀመጡበት ዕለት ሲሆን ይህንን ቀን አስመልክተው የአላህ መልክተኛ ሰለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦
"አላህ ዘንድ ከሁሉም ከቀናቶች በላጩ ቀን የውሙ ነሕር(የዒደል አድሓ ቀን) ነው።በመቀጠልም የውሙል ቀር።" አቡዳዉድ ዘግበውታል አልባኒ ሰሒህ ብለውታል።
አቡ ሙሳ አልዐሽዐሪይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) የዒድ ቀን ኹጥባ ሲያደርጉ እንዲህ ብለዋል፦
"ከዐረፋ ቀን በመቀጠል ሦስቱ ቀን የዚክር ቀናት በነዚህ ቀናት የሚደረግ ዱዓ ተቀባይነት አለው።ስለዚህም ክጃሎታችሁን ወደ አላህ ከፍ አድርጉ ።" 【ተፍሱሩ አጠበሪይ (4/203—206)】
ዒክሪማ (ረዲየላሁ አንጐላ) እንዲህ ብለዋል ፦
"ሰሓቦች በነዚህ አያም ተሽሪቅ ቀናት ይህን ዱዓ ያበዙ ነበር። "ረበና አቲና ፊ ዱንያ ሐሰነተን ወፊል አኺራ ሐሰነተን ወቂና አዛበ አንናር።"
【ኢብኑ ረጀብ (ለጣኢፍ አልመዓሪፍ)】»