(ሱረቱል አል- ሙእሚኑን:1-22) "ምእመናን ፍላጎታቸዉን ሁሉ በእርግጥ አገኙ፣ (ዳኑ)። እነዚያ እነሱ በስግደታቸዉ ዉስጥ (አላህን) ፈሪዎች፣ እነዚያም እነሱ ከዉድቅ ንግግር ራቂዎች፣ እነዚያም እነሱ ዘካን ሰጭዎች፣ እነዚያም እነሱ ብልቶቻቸዉን ጠባቂዎች፥ የኾኑት፥ (አገኙ)።.......... @Ahlakii 192 viewsDream, edited 16:47