Get Mystery Box with random crypto!

ስለ ሀገሬ እፀልያለሁ '፤ በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ #ሰውነታቸውን_አዋርደው_ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈ | Agape-True Love

ስለ ሀገሬ እፀልያለሁ
"፤ በስሜ የተጠሩት ሕዝቤ #ሰውነታቸውን_አዋርደው_ቢጸልዩ፥ ፊቴንም ቢፈልጉ፥ ከክፉ መንገዳቸውም ቢመለሱ፥ በሰማይ ሆኜ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ #ምድራቸውንም_እፈውሳለሁ።"
(መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 7: 14)

ለተለያዮ ግሩፖችና ጓደኞቻችን ሼር በማድረግ የፀሎትን እሳት እናቀጣጥል እግዚአብሔር በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ ይገባል

መልካም ቀን!

@agapetruelove
@agapetruelove