Travel Tip / የጉዞ ጠቃሚ ምክር ውድ የአፍሪኬር ሰራተኞች የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ስጋዊ እረፍትን ተከትሎ የሽኝትና አስከሬናቸውን የማሳረፍ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ስለሚካሄድ፣ የሽኝቱና የቀብር ስነ-ስርዓቱ በሰላም እንዲከናወን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ባስቀመጠው መመሪያ መሰረት ወደ ስራ በምትገቡም ሆነ ከስራ በምትመለሱ ጊዜ የጉዞ/የትራንስፖርት አማራጮችን ከግምት እንድታስገቡ እናሳውቃለን። https://www.facebook.com/117457813135198/posts/526940942186881/?sfnsn=mo 441 viewsAbel Africare, edited 18:35