ሰላም እንደምን አመሻቹ?ነገ ቅዳሜ 27/2014 የተለመደው የኮርስ መርሐግብር ስለሚኖር እንድትገኙ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።በተጨማሪም የ1ኛ ዓመት ተማሪዎች የኮርስ መርሐግብር ስለሚጀምር የ1ኛ ዓመት ተማሪዎችም እንድትገኙ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።መልካም አዳር 180 views18:12